አዋሽ ባንክ ጥር 28 ቀን 2012 ዓ.ም የ7ኛው ዙር “ከአዋሽ ይቀበሉ ይሸለሙ” የሎተሪ መርሐ ግብር አሸናፊ ለሆኑ እድለኞች ያዘጋጀዉን ሽልማት ሰጠ፡፡

ለሰባተኛው ዙር መርሐ ግብር የተዘጋጁት የሽልማት ዓይነቶች በሶስት ደረጃዎች የተከፋፈሉ ሲሆኑ ለአንደኛው ዕጣ የተዘጋጀው የሽልማት ዓይነት ብር 1,400,000. 00 (አንድ ሚሊዮን አራት መቶ ሺህ) የሚያወጣ አንድ አይሱዙ ዘመናዊ የጭነት መኪና ፣ ለሁለተኛ ዕጣ (ስድስት ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው 32 ኢንች ኤልኢዲ ቴሌቪዥኖች እና ለሶስተኛ ዕጣ (ሃያ ዕጣዎች) እያንዳንዳቸው ስማርት የሞባይል ስልክ ቀፎዎች ናቸው፡፡

በዚህ መሰረት ወ/ሮ ስምረት ታደሰ ከበደ ከአዲስ አበባ በካዛንቺስ ቅርንጫፋችን የተላከላቸውን የውጭ ምንዛሪ ተቀብለው አሸናፊ ሆነዋል፡፡

ባንካችን መርሓ ግብሩን በተጠናከረ ሁኔታ በማስቀጠል ከታህሳስ 20 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ ስምንተኛውን ዙር ከአዋሽ ይቀበሉ ያሸንፉ ፕሮግራሙን ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል፡፡

[Best_Wordpress_Gallery id=”51″ gal_title=”7th lottery Award”]

Share
Facebook
Twitter
LinkedIn
Telegram

Mar 29, 2024 EXCHANGE Rate
Currency Buying Selling
USD
56.6236 57.7561
GBP
68.3299 69.6965
EUR
61.1818 62.4054
AED
13.9527 14.2318
SAR
13.6630 13.9363
CHF
59.8379 61.0347

Exchange Rate
Close