ለማህበረሰብ መቆርቆርን አንኳር እሴቱ ያደረገው አዋሽ ባንክ በምዕራብ ጎጃም ዞን ሰሜን ሜጫ ወረዳ በከባድ ዝናብ ቤታቸው ለወደመባቸው አርሶ አደሮች የቆርቆሮ ድጋፍ አድርጓል።
በሰሜን ሜጫ ወረዳ ሰኔ 4 እና ሰኔ 9/2014 ዓ.ም በጣለው በረዶ የቀላቀለ ዝናብ በ9 ቀበሌ 2ሺህ 631 አርሶ አደሮች የመኖሪያ ቤት፣ አትክልትና ፍራፍሬ ሌሎች ሰብሎችም ላይ ከፍተኛ ጉዳት መድረሱን የተናገሩት የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አንተነህ ወንዱ፣ አዋሽ ባንክ 1ነጥብ 8 ሚሊዮን ብር በሚሆን ወጪ ለተጎጂ አርሶ አደሮች ድጋፍ በማድረጉ ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡
አዋሽ ባንክ ከምስረታው ጀምሮ የፋይናንስ አገልግሎቱን ተደራሽ ከማድረጉም ባሻገር በማንኛውም ወቅት ድንገተኛ አደጋዎች በሚያጋጥሙ ጊዜም ከማህበረሰቡ ጎን መቆሙን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የአዋሽ ባንክ ሰሜን ምዕራብ ሪጅን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሠረት አምበሉ በድጋፍ ሥነ-ሥርዓቱ ላይ ገልፀዋል፡፡
የሼባማይልስ አባልና የአዋሽ ባንክ ደንበኛ ነዎት?
ታላቅ የምስራች አዳዲስ የስራ ፈጠራ ሀሳብ ላላችሁ በሙሉ
ታታሪዎቹ የተሰኘው የአዋሽ ባንክ የስራ ፈጠራ ውድድር ለመሳተፍ የማመልከቻ ጊዜ ከግንቦት 24 እስከ ሰኔ 15 ቀን 2014 ዓ.ም መሆኑን አውቃችሁ አዳዲስ እና ችግር ፈቺ የሆኑ የስራ ሀሳቦች ያላችሁ ሁሉም የሀገራችን ዜጎች የፈጠራ ሃሣብ የማመልከቻ ቅጽ ከአዋሽ ባንክ ድህረ-ገፅ፣ ፌስ ቡክ እና የቴሌግራም ገጾች እንዲሁም የባንኩ ቅርንጫፎች በመውሰድ በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማመልከት የምትችሉ መሆኑን በታላቅ አክብሮት እናሳውቃለን፡፡
አዋሽ ባንክ!
ታላቅ የምስራች አዳዲስ የስራ ፈጠራ ሀሳብ ላላችሁ በሙሉ::Baankiin Awaash dorgomii Kalaqa hojii yeroo gabaabaa keessatti jalqabuuf.
አዋሽ ባንክ የስራ ፈጠራ ወድድር በቅርቡ ሊጀምር ነዉ:: የፈጠራ ሀሳብ ያላቸው የውድድሩ ተሳታፊዎች የሙያዊ ክህሎት ስልጠና እንዲሁም በየደረጃው የገንዘብ ሽልማት የሚያገኙ ሲሆን ከ1ኛ እሰከ 5ኛ የሚወጡ የመጨረሻዎቹ የውደድሩ አሸናፊዎችም ከብር 200 ሺህ እስከ አንድ ሚሊዮን የገንዘብ ሽልማትና የፈጠራ ሀሳባቸውን ተግባራዊ የሚያደርጉበት እስከ ብር አምስት ሚሊዮን የሚደርስ ከዋስትና ነፃ የብድር አገልግሎት ይመቻችላቸዋል፡፡
Dorgommichi lammiilee kalaqa hojii qabaniifi hanqinnii ogummaa fi faayinaansii gufuu itti ta’eef leenjii gahumsa ogummaafi ijaarsa dandeettii akkasumas dhiyeessii faayinaasiitiif haala ni mijeessa.
Dorgommii kanarratti lammiileen dandeettii waa uumuu qaban hundi ni dorgonu, kanneen 1ffaa hanga 5ffaa bahanimmoo birrii kuma 200 hanga miiliyoona tokkoo ni badhaafamu, utuu homaa hin qabsiisiin tajaajili liqii hanga birrii miiyoona shaniis akka pirojektii ittiin dorgomanii mo’atan hojiirra oolchaniif ni mijaa’aaf.
አዋሽ ባንክ የስራ እድል ፈጠራን የሚያበረታታ ፕሮጀክት ይፋ አደረገ:: Baankiin Awaash Pirojektii Kalaqa Hojii jajjabeessu ifoomse.
አዋሽ ባንክ በሀገራችን የስራ ፈጠራን በማበረታታት የስራ አጥነት ችግርን ሊፈታ የሚችል “ታታሪዎቹ” የተሰኘ ፕሮጀክት ቀርጾ ወደ ተግባር መግባቱን በዛሬው እለት የስራና ክህሎት ምኒስቴር ምኒስትር ክብርት ወ/ሮ ሙፈርሃት ካሚል በተገኙበት ይፋ አድርጓል፡ፕሮጀክቱ ስራ ፈጠራን በማበረታታት፣ ክህሎት ላላቸው ስራ ፈጣሪዎች የቢዝነስ ሙያ ስልጠና እና የገንዘብ ድጋፍ በማድረግ ስራ አጥነትን ለመቅረፍ ያግዛል ተብሎ ይጠበቃል።
Baankiin Awaash Pirojektii kalaqa hojii jajjabeessu kan sadarkaa biyyaalessaatti hojiirra oolu guyyaa har’aa Bakka Ministirri Ministeera Hojii fi kalaqaa Aadde Mufariyaat Kaamil argamanitti ifoomsee jira.
“በአዋሽ ይቆጥቡ ፤ ይቀበሉ፤ይሸለሙ!”
በባንካችን ከብር 200 ጀምሮ በመቆጠብ የውጭ ሀገር ገንዘብ በመቀበልና በመመንዘር የሎተሪ ዕጣ አሸናፊ ይሁኑ!
ከሚያዚያ 05/2014 ዓ.ም ጀምሮ በ10ኛዉ ዙር “በአዋሽ ይቆጥቡ ፤ ይቀበሉ፤ይሸለሙ!” መርሀ ግብር ዕድለኛ ደንበኞች የሚንበሸበሹባቸዉን በርካታ ሽልማቶች አዘጋጅተናል፡፡