አዋሽ ባንክ ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አደረገ::
በሀገራችን ኢኮኖሚ ውስጥ ጉልህ ሚና እየተጫወተ ያለውና ኮርፖሬት ማህበራዊ ኃላፊነቱን በተለያዩ ዘርፎች እየተወጣ ያለው አዋሽ ባንክ የሀገሪቱን ወቅታዊ ሁኔታ ባገናዘበ መልኩ እንዲሁም በባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድና የሥራ አመራር ውሳኔ መሰረት ለሀገር መከላከያ ሠራዊትና ህግ በማስከበር ወቅት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖቻችን የሚውል የብር 10 ሚሊዮን ድጋፍ አድርጓል።
አዋሽ ባንክ በ2019/20 የሂሳብ ዓመት ከፍተኛ ትርፍ አስመዝግቧል፡፡
የአዋሽ ባንክ የባለአክሲዮኖች 25ኛ ጠቅላላ ጉባኤ ህዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል ተካሂዷል፡፡ የኮሮና ቫይረስ በአለም አቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚ ቀውስ እያስከተለ ቢሆንም አዋሽ ባንክ በአስር ዓመቱ ፍኖተ ካርታው ላይ ባስቀመጠው ስትራቴጂ በመመራትና ሊያጋጥሙ የሚችሉ ቀውሶችን ለመቆጣጠር የሚያስችሉትን ስትራቴጂዎችን በመተግበር የበጀት ዓመቱን በአመርቂ ውጤት ማጠናቀቁን የአዋሽ ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አምባሳደር ዶ/ር ዲባባ […]
ለማንኛውም የባንክ አገልግሎት ፍላጎትዎ በ8980 የደንበኞች አገልግሎት መስመር ይደውሉ!
መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለመውሊድ በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
‘አንድ ጫማ ለአንድ ተማሪ’ በሚል በተካሔደ የገቢ ማሰባሰቢያ ድጋፍ አዋሽ ባንክ 3 ሚሊዮን ብር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ድጋፍ አደረገ፡፡
በተጨማሪም የአዋሽ ባንክ ሠራተኞች – 1 ሚሊዮን 330 ሺህ 711 ብር ለተመሳሳይ ዓላማ የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል፡፡
Awash Bank in Partnership with Amref Health Africa constructing Safe and Inclusive Sanitation Facilities in Public Schools in Addis Ababa.
Awash Bank and Amref Health Africa agreed to construct ten sanitation facilities within government schools of Addis Ababa. The initiative aims to contribute to universal access to WASH in schools, ultimately enhancing the quality of education and health outcomes of school children in Addis Ababa. Through this initiative, safe toilets, hand washing stations, and water […]